ASBEZA PROJECT

Employees of various ministry institutes have witnessed that essential products and daily supplies provided by Purposeblack Ethiopia are alleviating the pressure of the current cost of living. The company has received a store inside the premises of Ministry of Plan and Development, which is around SIDISIT kilo for its “ASBEZA project”, and the store is […]

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ ከብሔራዊ ደም ባንክ ጋር በመተባበር የደም ልገሳ መርሐግብር አካሄደ።

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ ከብሔራዊ ደም ባንክ ጋር በመተባበር የደም ልገሳ መርሐግብር አካሄደ። ዛሬ ሰኔ 19/2015 ዓ.ም የፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ከብሔራዊ ደም ባንክ በመጡ የህክምና ባለሞያዎች አማካኝነት በኩባንያው ዋና መሥሪያ ቤት በፈቃደኝነት ደም ለግሰዋል። በመርሐግብሩ የኩባንያውን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጨምሮ የኩባንያው ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች በፈቃደኝነት ደም የለገሱ ሲሆን ‘’በለገስነው ደም የአንድ ሰው ሕይወት […]

ሳምንታዊ ጋዜጣ

ግብርና ፐርፐዝብላክ ኢቲኤች  በ2014 ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን በበጋ መስኖ  ስንዴ ልማት ያገኘውን ምርት ለገበያ  ለማቅረብ በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ ፡፡ ኩባንያው በበጋ ወራት በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን በቆጂ ሌሙና ቢልቢሎ ወረዳ በበጋ መስኖ  ስንዴን በብዛት ለማምረት  ወደ ስራ መገባቱንና  ውጤቱም አበረታች እንደሆነ ገልፅዋል ፡፡  ይህም በከተማዋ ብሎም በሃገሪቱ የሚስተዋለውን የምርት እጥረት ለመቀነስና  ገበያን  […]

ፐርፐዝብላክ ኢቲኤች ግምታዊ ዋጋው 60 ቢሊዮን ብር የሆነ ግዙፍ ህንፃ ሊገነባ መሆኑን ይፋ አደረገ ።

ፐርፐዝብላክ ኢቲኤች ግምታዊ ዋጋው 60 ቢሊዮን ብር የሆነ ግዙፍ ህንፃ ሊገነባ መሆኑን ይፋ አደረገ ። በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ :በአፍሪካ እንዲሁም በሀገርአቀፍ ደረጃ ደግሞ ትልቁን የከገበሬው ህንፃ/ታወር እንደሚሆን ተገልጿል ። ዓለም አቀፍ የገበሬው የምስጋና ታወር በተለይም ገበሬውን እናመሰግናለን የምንልበት ራሳችንን በኢኮኖሚ እያበለፀግን ለሰዎች የምንደርስበት ነው ተብሏል። ታወሩ 20ሺ ስኩዌር ሜትር ላይ የሚያርፍ ሲሆን በጥቅሉ 6 […]

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክ ባለሞያዎች ማህበር ጋር በጋር ለመስራት የሚያስችለውን የስራ መግባቢያ ስምምነት ሰነደ ተፈራረመ፡፡

ፐርፐዝብላክ ኢትኤች ትሬዲንግ አ.ማ ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክ ባለሞያዎች ማህበር ጋር በጋራ መስራት የሚያስችለውን የስራ መግባቢያ ስምምነት ሰነደ ባሳለፍነው ሳምንት የኩባንያው ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ፍሸሀ እሸቱ እና የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክ ባለሞያዎች ማህበር ዋና ስራ አስፈፃሚ ፕሮፌሰር መንግስቱ ከተማ በተገኙበት ነው የተፈራረሙት፡፡ ሜክሲኮ ሰንጋተራ በሚገኘው የፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ ዋና መስሪያ ቤት የዋና ስራ አስፈፃሚው መሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ የተከናወነው ይህ […]

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ በከፋ ዞን ለሚገኙ የግብርና ባለሙያዎች ስልጠና ሰጠ፡፡

ፐርፐዝብላክ ኢቲኤች ትሬዲንግ አ.ማ ለከገበሬው የተቀናጀ የግብርና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ፕሮጀክቱ በከፋ ዞን ከሚገኙ 8ወረዳዎች ለተወጣጡ የግብርና ባለሙያዎች ባሳለፍነው ሳምንት በቦንጋ ከተማ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ስልጠናው የከፋ ዞን ግብርና መመሪያ ሀላፊ አቶ ጋዎ አባ መጫ በተገኙበት ተጀመረ ሲሆን፤ በመርሀግብሩ ላይ በዞኑ ከሚገኙ 8ወረዳዎች ለተወጣጡ የግብርና ባለሙያዎች ስለ የከገበሬው የግብርና የተቀናጀ ኤክስቴንሽን ፐሮግራም ፐሮጀክት ገለፃ ማድረጋቸውን የፕሮጀክቱ ዋና […]

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ በሀገር ውስጥ እንዲሁም በውጭ ሀገር መቀመጫቸውን ያደረጉ ተቋማት በGlobal summit against hunger እና በGreat Global Run ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረበ።

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጲያ በጥር ወር 2015 ዓ.ም በሚያካሂደው የGlobal summit against hunger እና Great Global run ላይ በሀገር ውስጥ እንዲሁም በውጭ ሀገር የሚገኙ ተቋማት ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጥሪውን አቅርቧል። በጉባኤው በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ዓለም አቀፍ ተቋማት፣ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላትን ጨምሮ ከ2000 በላይ ተሳታፊዎች ይኖራሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልፆል። Global fund Against hunger […]

ፐርፐዝብላክ ኢቲኤች 7ተኛውን የሪቴል ፍራንቻይዝ በወላይታ ሶዶ ከተማ ከፈተ።

ፐርፐዝብላክ ኢቲኤች ትሬዲንግ አ.ማ ለሪቴል ፍራንቻይዝ ሼር ሆልደር ሞዴሉ 7ተኛውን የከገበሬው መደብር ቅርንጫፍ በወላይታ ሶዶ ከተማ መክፈቱን አስታወቀ። በመርሀግብሩ ላይ የፐርፐዝብላክ ኢቲኤች ትሬዲንግ አ.ማ ቺፍ ቴክኒካል ኦፕሬሽን ኦፊሰር አቶ ታደለ ሰይፉ፣ የኩባንያው የግብርና ዲፓርትመንት ዋና ዳይሬክተር አቶ እሸቱ ጴጥሮስ እንዲሁም የወላይታ ሶዶ ከተማ የንግድ እና ገበያ ልማት ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ፍሰሀ ፀጋዬ እና ሌሎች […]

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ የከገበሬው ምርት ስርጭት ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሀ ግብር አካሄደ፡፡

የከገበሬው ምርት ስርጭት ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሀ ግብር በኩባንያው ዋና መሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ የፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ፍሰሀ እሸቱ እና ሌሎች የኩባንያው ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት ጥቅምት 22 ቀን 2015ዓ.ም አከናውኗል፡፡ በመርሀ ግብሩ ንግግር ያደረጉት የፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ፍሰሀ እሸቱ እለቱ ታሪካዊ እንደሆነ ገልጸው የጥቁር ህዝቦችን ታሪክ ዘላቂ በሆነ ኢኮኖሚያዊ እድገት […]

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ በከገበሬው ምርት ስርጭት አገልግሎቱ ለተለያየ የስራ ዘርፍ ለሚሰማሩ ባለሙያዎች ስልጠና ሰጠ፡፡

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ ከገበሬው ምርት ስርጭት አገልግሎት ( KPDS ) ላይ የሚሰሩ እና ከተለያዩ ክፍለ ከተማዎች ለተውጣጡ እንዲሁም በፕሮጀክቱ በተለያየ የስራ መስክ ለሚሰማሩ ባለሙያዎች ሜክሲኮ ሰንጋተራ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ የደንበኞች አገልግሎት አሰጣጥን እና ሌሎች ጉዳዮችን በተመለከተ ለ4 ተከታታይ ቀናት ሥልጠና ሰጥቷል። በሥልጠናው ላይ የፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ ቺፍ ኦፍ ስታፍ አቶ ተፈራ ሀይሉ ፣ […]

×