ሳምንታዊ ጋዜጣ

ግብርና ፐርፐዝብላክ ኢቲኤች  በ2014 ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን በበጋ መስኖ  ስንዴ ልማት ያገኘውን ምርት ለገበያ  ለማቅረብ በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ ፡፡ ኩባንያው በበጋ ወራት በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን በቆጂ ሌሙና ቢልቢሎ ወረዳ በበጋ መስኖ  ስንዴን በብዛት ለማምረት  ወደ ስራ መገባቱንና  ውጤቱም አበረታች እንደሆነ ገልፅዋል ፡፡  ይህም በከተማዋ ብሎም በሃገሪቱ የሚስተዋለውን የምርት እጥረት ለመቀነስና  ገበያን  […]

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ በከፋ ዞን ለሚገኙ የግብርና ባለሙያዎች ስልጠና ሰጠ፡፡

ፐርፐዝብላክ ኢቲኤች ትሬዲንግ አ.ማ ለከገበሬው የተቀናጀ የግብርና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ፕሮጀክቱ በከፋ ዞን ከሚገኙ 8ወረዳዎች ለተወጣጡ የግብርና ባለሙያዎች ባሳለፍነው ሳምንት በቦንጋ ከተማ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ስልጠናው የከፋ ዞን ግብርና መመሪያ ሀላፊ አቶ ጋዎ አባ መጫ በተገኙበት ተጀመረ ሲሆን፤ በመርሀግብሩ ላይ በዞኑ ከሚገኙ 8ወረዳዎች ለተወጣጡ የግብርና ባለሙያዎች ስለ የከገበሬው የግብርና የተቀናጀ ኤክስቴንሽን ፐሮግራም ፐሮጀክት ገለፃ ማድረጋቸውን የፕሮጀክቱ ዋና […]

ፐርፐዝብላክ ኢቲኤች 7ተኛውን የሪቴል ፍራንቻይዝ በወላይታ ሶዶ ከተማ ከፈተ።

ፐርፐዝብላክ ኢቲኤች ትሬዲንግ አ.ማ ለሪቴል ፍራንቻይዝ ሼር ሆልደር ሞዴሉ 7ተኛውን የከገበሬው መደብር ቅርንጫፍ በወላይታ ሶዶ ከተማ መክፈቱን አስታወቀ። በመርሀግብሩ ላይ የፐርፐዝብላክ ኢቲኤች ትሬዲንግ አ.ማ ቺፍ ቴክኒካል ኦፕሬሽን ኦፊሰር አቶ ታደለ ሰይፉ፣ የኩባንያው የግብርና ዲፓርትመንት ዋና ዳይሬክተር አቶ እሸቱ ጴጥሮስ እንዲሁም የወላይታ ሶዶ ከተማ የንግድ እና ገበያ ልማት ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ፍሰሀ ፀጋዬ እና ሌሎች […]

ፐርፐዝብላክ ኢቲኤች ትሬዲንግ አ.ማ በዋና መስሪያ ቤቱ የግብርና ምርቶች ሽያጭ ማቅረቡን አስታወቀ።

ፐርፐዝብላክ ኢቲኤች ትሬዲንግ አ.ማ ከዚህ ቀደም በአዲስ አበባ ከተማ ከከፈታቸው ስድስት የሪቴል ሱቆች እና የሞባይል ትራኮች በተጨማሪ ተደራሽነቱን ለማሳፋት በማሰብ ሜክሲኮ ሰንጋተራ በሚገኘው የኩባንያው ዋና መስሪያ ቤት ሽያጭ መጀመሩን የሀሳቡ አመንጪ እና የፐርፐዝብላክ ኢቲኤች ትሬዲንግ አ.ማ የከገበሬው መደብር አድዋ ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ ወ/ት ትዕግስት አስመላሽ ለፐርፐዝብላክ ሚዲያ ገልፀዋል። በስፍራውም ሽንኩርት፣ ቲማቲም እና ድንችን ጨምሮ በርከት […]

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ እና አስቴር ተፈራ የግብርና ልማት ማህበር የ1ሺህ ሄክታር መሬት በፍራንቻይዝ ሼር ሆልደር ሞዴል ለማልማት ተስማሙ።

የፐርፐዝብላክ ኢቲኤች ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ፍሰሀ እሸቱ እና በደቡብ ኦሞ ዞን ኒያንጋቶም ወረዳ የሚገኘው የአስቴር ተፈራ ግብርና ልማት ማህበር ባለቤት ወ/ሮ አስቴር ተፈራ አብሮ መስራት የሚያስችላቸውን የስራ ውል ስምምነት ሰነድ አዲስአበባ በሚገኘው የፐርፐዝብላክ ኢቲኤች ዋና መስሪያ ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ፤የካቲት28 ቀን 2014 ዓ.ም ተፈራርመዋል። በዚሁ ስምምነት ፐርፐዝብላክ ኢቲኤች 8መቶ ሄክታሩ መሬቱን በእርሻ በፍራንቻይዝ ለዲያስፖራዎችና ለኢንቨስተሮች […]

×